ህወሃት በኤርትራ ፅህፈት ቤት መክፈቱ ተገለፀ

Date:

የህወሃት እና የሻዕብያ ግንኙነት ስር እየሰደደ መሆኑን ያመለከቱት የባይቶና ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ክብሮም በርሀ፥ የህዉሓት ቡድን ፅሕፈት ቤቱን ሙሉ በሙሉ ከትግራይ ዉጭ በማድረግ በኤርትራ ሰንዓፈ ላይ መክፈቱን አጋልጠዋል።

የጥቂት አመራሮችን ጥቅም ለማረጋገጥ ትግራይን ለማውደም እየተሞከረ እንደሆነ አቶ ክብሮም ጨምሮ ገልፆል።

ከኤርትራ ጋር ግንኙነት ፈጥረናል” በሚል የህወሓት አመራሮች ህዝብን ያለፍላጎቱ ወደ ኤርትራ ድንበሮች እየወሰዱት እንደሆነም አስታውሰዋል ሲል ኢትዮሊንክ ዘግቧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...