ለሁለተኛ ጊዜ የሚካሄደው የ ‘’ስታር ዋይድ’’ ሽልማት በ19 ዘርፎች አንደሚሸልም ተነገረ

Date:

በህዘብና በዳኞች ምርጫ፤ የክብርና የእውቅና ሽልማት ከሚሰጥባቸው 19 ዘርፎች መከካል አስመጪነትና ላኪነት፣ ባንክና ኢንሹራንስ፣ አምራችነት፣ ሆቴልና ሪዞርት አንዲሁም የእድሜ ዘመን ጋዜጠኝነት የሚሉት ይገኙበታል፡፡

ስታር ዋይድ አዋርድ ከአእምሮ ጥበቃ ባለስልጣን እውቅና ያለኝ የሽልማት ድርጅት ነኝ ብሏል።

በሚቀጥለው ወር ግንቦት ላይ የሚከሄደው የሽልማት ስነ ስነስርዓቱ “ምስጋናን ባህላችን እናድርግ” በሚል መሪ ሀሳብ አንደሚካሄድ የሽልማት ደርጅቱ ስራ አስፈፃሚ አሳንቴ ስሜ ተናግረዋል፡፡

ተሸላሚዎችን ለመምረጥ ከልዩ ልዩ መስክ ዳኞች እየተመረጡ ይገኛሉ ያለው የሽልማት ዝግጅቱ፤ አሰናጅ ከለር ፉል ኢቨንት ኦርጋናይዘር ተሸላሚዎችም ከዳኞች በተጨመሪ ህዝብ ድምፅ እንዲሰጥ ይደረጋል ብሏል፡፡

አሸናዎቹም በግንቦት ወር ይታወቃሉ ተብሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...