“ለማንም ተቋም ሕጋዊ ውክልና አልሰጠሁም”

Date:

የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት አዲስ ፓስፖርት ለማውጣት፣ ለማደስም ሆነ የጠፋባቸውን ለመቀየር ቀጠሮ ለማሲያዝ ለማንም ተቋም ሕጋዊ ውክልና አልሰጠውም ብሏል።

አገልግሎቱ አክሎም በ2017 በጀት ዓመት ለ1 ነጥብ 4 ሚሊዮን በላይ ዜጐች የፓስፖርት አገልግሎት መስጠቱን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢቂላ መዝገቡ ተናግረዋል።

አክለውም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ለሥራ ወደ ኢትዮጵያ ከገቡ የውጭ ዜጎች፣ ከዓለም አቀፍ ኮንፍረንስ ተሳታፊዎች ፣ ከቱሪዝም እና ከፓስፖርት አገልግሎት ከ34 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱንም ገልፀዋል፡፡ 

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሴቶችን በቤት ውስጥ በማገዝ  መልካም ማህበረሰብ መፍጠር ተጀምሯል

በቤት ውስጥ የሚሠሩ ተግባራትን ተከፋፍሎ በመሥራት ሴቶችና እናቶችን መደገፍ...

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...