6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 28ኛ መደበኛ ስብሰባው ዛሬ ይካሄዳል።
ምክር ቤቱ ዛሬ በሚያካሂደው መደበኛ ጉባኤ የገቢዎች ሚንስቴርን የ9 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ያዳምጣል።
የገቢዎች ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የ9 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለምክር ቤቱ የሚያቀርብ ሲሆን፤ በቀረበው ሪፖርት ላይም የምክር ቤቱ አባላት የሚወያዩበት ይሆናል።
6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 28ኛ መደበኛ ስብሰባው ዛሬ ይካሄዳል።
ምክር ቤቱ ዛሬ በሚያካሂደው መደበኛ ጉባኤ የገቢዎች ሚንስቴርን የ9 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ያዳምጣል።
የገቢዎች ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የ9 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለምክር ቤቱ የሚያቀርብ ሲሆን፤ በቀረበው ሪፖርት ላይም የምክር ቤቱ አባላት የሚወያዩበት ይሆናል።
በብዛት የተነበቡ
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.
