‘ሰብዓዊነት ሆይ! ከወዴት አለህ?’- ዶ /ር ቴዎድሮስ አድሐኖም

Date:


.
“በጋዛ የተከሰተው እና ሰው ሠራሽ የሆነውን የረሐብ ፍጅትና ዕልቂት ጉዳይ፣ አሁን በዓለም ዐይኖች ፊት ለመጋረድ የማይቻልበት ደረጃ ላይ ደርሷል።
.
ሰው ሠራሽ የረሐብ ፍጅቱ እንደሚከሰት ቀድመን ዐውቀን ነበር። ስለርሱ ስናስጠነቅቅ ቆይተናል። እናስቆመው ዘንድ አልተፈቀደልንም።
.
በየዕለቱ የሰው ሕይወት እየቀጠፈ ስላለው ይኼንን ዓለም አቀፍ ቸነፈር አስመልክቶ አሁን የዓለም አገራት መሪዎችን የምንጠይቀው አንድ ያፈጠጠ ጥያቄ አለን፤
.
እርሱም ‘ሰብዓዊነት ሆይ! ከወዴት አለህ?’ ስንል እንጠንቃለን።
.
ሰብዓዊ ዕርዳታ ላይ እየተደረገ ያለው ዕቀባ ዛሬውኑ ይቁም!!
.
ተኩስ አቁም አሁኑኑ!”
.
ቴዎድሮስ አድሐኖም (ዶ/ር)
በተባበሩት መንግሥታት የዓለም የጤና ድርጅት ፕሬዝዳንት

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሴቶችን በቤት ውስጥ በማገዝ  መልካም ማህበረሰብ መፍጠር ተጀምሯል

በቤት ውስጥ የሚሠሩ ተግባራትን ተከፋፍሎ በመሥራት ሴቶችና እናቶችን መደገፍ...

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...