በለንደን ዳይመንድ ሊግ አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ አሸነፈች

Date:

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በለንደን ዳይመንድ ሊግ የ1 ማይል ሴቶች ውድድር አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ የቦታውን ክበረወሰን በማሻሻል አሸነፈች፡፡

ጉዳፍ ርቀቱን በ4 ደቂቃ ከ11 ሰኮንድ ከ88 ማይክሮ ሰኮንድ በመግባት ነው ያሸነፈችው፡፡

ጉዳፍ የገባችበት ሰዓት የርቀቱ የምንጊዜም ሁለተኛው ፈጣን ሰዓት ሆኖ ሲመዘገብ የቦታው ደግሞ ክበረ ወሰን ሆኖ ተመዝግቧል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...