በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ አርሰናል እና ባርሴሎና ለፍጻሜ ደረሱ

Date:



በሴቶች የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ግማሽ ፍጻሜ የመልስ ጨዋታ አርሰናል ከሜዳው ውጭ ወደ ፈረንሳይ ተጉዞ ሊዮንን 4 ለ 1 አሸንፏል።

በሊዮን በተደረገው  ጨዋታ ማሪዮና ካልደንቲ ፣ አሊሲያ ሩቶ ፣  ኬትሊን ፎርድ እና ኢንድለር በራሷ መረብ ላይ የአርሰናልን ግቦች አስቆጥረዋል።

ዱሞናይ የሊዮንን አንድ ግብ ያስቆጠረች ተጫዋች ሆናለች።

በመጀመርያው ጨዋታ በሜዳው 2 ለ 1 ተሸንፎ የነበረው አርሰናል ውጤቱን ቀልብሶ በድምር ውጤት 5 ለ 3 በማሸነፍ  ከ18 አመት በኋላ ለመጀመርያ ጊዜ የፍጻሜ ተፋላሚ መሆኑን አረጋግጧል።

በሌላ የግማሽ ፍጻሜ የመልስ ጨዋታ ባርሴሎና ቼልሲን 4 ለ1 አሸንፏል።

በመጀመርያው ጨዋታም በተመሳሳይ 4 ለ 1 ያሸነፈው ባርሴሎና በድምር ውጤት 8 ለ 2 በማሸነፍ ለዋንጫ ጨዋታ ደርሷል።

በፍጻሜው አርሰናል ከባርሴሎና በሊዝበን የሚገናኙም ይሆናል።

በአንተነህ ሲሳይ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...

ከ 50 ሚሊዮን በላይ መራጮች በማንዋልና በዲጂታል ተመዝግበዋል

ከየካቲት 28_መጋቢት 28 የመራጮች ምዝገባ ሲካሄድ እንደነበር ይታወቃል። በተለያዩ ጉዳዮች...

በኦሮሚያ ክልል የ4.5 ሚሊዮን ዶላር የአስቸኳይ ጊዜ ድጋፍ ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ

ፈያ ኢንተግሬትድ ዴቬሎፕመንት ኦርጋናይዜሽን በኦሮሚያ ክልል የሚከሰቱ የበሽታ ወረርሽኞችን...