በጃፓን በተካሄደ የግማሽ ማራቶን በወንዶች አትሌት ዳዊት ወልዴ አሸነፈ

Date:

በጃፓን ጊፉ ከተማ በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ዳዊት ወልዴ በአንደኝነት ሲያሸንፍ፣በሴቶች ውድድር አትሌት ጎይተቶም ገብረስላሴ ሁለተኛ ደረጃን ይዛለች ።

አትሌት ዳዊት ውድድሩን 1፡00፡06 በሆነ ሰዓት በመግባት በበላይነት አጠናቀዋል ።

በሴቶች በተካሄደው ውድድር አትሌት ጎይተቶም ገብረስላሴ 1:08:29 በመግባት በሁለተኝነት አጠናቃለች ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...