በጃፓን ጊፉ ከተማ በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ዳዊት ወልዴ በአንደኝነት ሲያሸንፍ፣በሴቶች ውድድር አትሌት ጎይተቶም ገብረስላሴ ሁለተኛ ደረጃን ይዛለች ።
አትሌት ዳዊት ውድድሩን 1፡00፡06 በሆነ ሰዓት በመግባት በበላይነት አጠናቀዋል ።
በሴቶች በተካሄደው ውድድር አትሌት ጎይተቶም ገብረስላሴ 1:08:29 በመግባት በሁለተኝነት አጠናቃለች ።
በጃፓን ጊፉ ከተማ በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ዳዊት ወልዴ በአንደኝነት ሲያሸንፍ፣በሴቶች ውድድር አትሌት ጎይተቶም ገብረስላሴ ሁለተኛ ደረጃን ይዛለች ።
አትሌት ዳዊት ውድድሩን 1፡00፡06 በሆነ ሰዓት በመግባት በበላይነት አጠናቀዋል ።
በሴቶች በተካሄደው ውድድር አትሌት ጎይተቶም ገብረስላሴ 1:08:29 በመግባት በሁለተኝነት አጠናቃለች ።
በብዛት የተነበቡ
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.
