ይህ ግዙፍ የሥነ ጽሑፍ ፌስቲቫል “አዲስ የስነጽሁፍ ፌስቲቫል” የተሰኘ ስያሜ ተሰጥቷል።
ዝግጅቱ ማክሰኞ ሕዳር 23 የሚጀምር ሲሆን እስከ ታህሳስ 5 2018 ዓ.ም ድረስ በከተማችን በተለያዩ ቦታዎች ይካሄዳል።
በፌስቱቫሉ የመጽሐፍ ውይይቶች ፣ የመጽሐፍ አውደርዕይ በርካታ ከመጻሕፍት ጋር የተያያዘ ዝግጅቶች ይካሄዳሉ ተብሏል።
ከእነዚህ ዝግጅቶች መካከል ዝክሬ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህን ፣የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ እና ህትመት በሃያኛው መቶ ክፍለዘመን፣ሥነጽሑፍ እና ነገረ ሀቲታ፣አንድ ግጥም አንድ ወግ የተሰኙ ዝግጅቶች ይገኙበታል ተብሏል።
