በእስኤል ጥቃት የሃማስ ቃል አቀባይ ተገደሉ

Date:

እስራኤል በጋዛ አጠናክራ በቀጠለችው ጥቃት የሃማስ ቃል አቀባይ አብደል ላቲፍ አል ቃኑዋ ህይወታቸው ማለፉ ተሰምቷል፡፡

ቃል አቀባዩ የእስራኤል ተዋጊ ጄቶች በሰሜናዊቷ ጃባሊያ መጠለያ ባደረሱት የቦምብ ጥቃት መሞታቸው ነው የተገለፀው፡፡

በጥቃቱ ህፃናት ጨምሮ በርካታ ሰዎች ሲቆስሉ በአንድ መኖሪያ ቤት በተፈፀመ ጥቃት ስድስት የአንድ ቤተሰብ አባላት ህይወታቸው አልፏል፡፡

ባለፈው ሳምንት በርካታ የሃማስ ከፍተኛ ባለስልጣናት በእስራኤል ጥቃት ህይወታቸው ማለፉ ይታወቃል፡፡

ዘገባው የአልጀዚራ ነው

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...