በደቡብ ሱዳን የተባበሩት መንግሥታት የሰላም አስከባሪ ልዑክ ቆይታ በታቃውሞ ታጅቦ ለአንድ ዓመት ተራዘመ

Date:

▪️አስራ ሁለት የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት አባላት ድጋፍ በሰጡበትና ሩሲያ፣ ቻይና እና ፓኪስታን ድምጸ ተዓቅቦ ባደረጉበት ውሳኔ ሰላም አስከባሪ ኃይሉ እስከ ሚያዝያ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንዲቆይ ፀድቋል።

▪️በአሜሪካ የቀረበው ረቂቅ ውሳኔ በጾታ፣ በአየር ንብረት ለውጥ እና በሰብዓዊ መብቶች ዙሪያ በተፈጠሩ አለመግባባቶች ለተወሰነ ግዜ ተራዝሞ ነበር።

🇷🇺 ከድምጽ አሰጣጡ በኋላ የሩሲያ፣ የቻይና እና የፓኪስታን ተወካዮች ትችቶችን አሰምተዋል። ሩሲያ የተባበሩት መንግሥታት የደቡብ ሱዳን ተልዕኮን ሥራ ብትደግፍም፤ አሜሪካ በደቡብ ሱዳን መንግሥት ላይ “ጫና እያሳደረች ነው” ስትል ከሳለች።

👉 በተመሳሳይ ቻይና ውሳኔው “በመሬት ላይ ያለውን እውነታ” ያላንፀባረቀ “ከመጠን በላይ ጫና” ፈጥሯል ስትል ተከራክራለች።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ጥቃት አድራሹ ከካሊፎርኒያ መሆኑን ትራፕ ገለፁ

ትናንት ቅዳሜ ምሽት በዋይት ሃውስ የጋዜጠኞች ማኅበር የእራት ግብዣ...

በኬንያ የመንገደኞች አውሮፕላን ከመስመሩ ወጥቶ ተከሰከሰ

ዛሬ ረፋድ ላይ በኬንያ ማንዴራ የአውሮፕላን ማረፊያ አንድ...

አቶ ጀማል አህመድ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨማሪ 26 ሚሊየን ብር ሰጡ

አቶ ጀማል አህመድ ባሳለፍነው ወር ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ  ከሰጠው...

“የቻይና-አፍሪካ የምርምር ማዕከል”በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሊከፈት ነው

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከቻይና-አፍሪካ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር "የቻይና-አፍሪካ የምርምር...