በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአራት ቀናት ከ230 በላይ እንስሳት መሞታቸው ተገለጸ

Date:


በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ኡባ ደብረጸሐይ እና ዛላሕ ወረዳዎች እንዲሁም በሻውላ ከተማ አስተዳደር ከመጋቢት 5 ቀን 2017 ዓ.ም አንስቶ በተከሰተ የእንስሳት ወረርሽኝ በርካታ ቁጥር ያላቸው እንስሳት መመታቸው ተገለጸ።

የበኡባ ደብረጸሐይ ወረዳ ብቻ ባለፉት አራት ቀናት ከ238 የሚሆኑ እንስሳት መሞታቸውን አርብቶ አደሮች እና የእንስሳት ጤና ባለሙያዎች አስታውቀዋል።

የኡባ ደብረጸሐይ ወረዳ የግብርና ጽሕፈት ቤት ሐላፊ የሆኑት አቶ አይሬ ሞርጫ ስለመንሰኤው እስከአሁን የተረጋገጠ ነገር ባይኖርም “አየሩ ጸሐያማ ሆኖ ነው የከረመው ከዛ ግን ከሰሞኑ የተወሰነ ዝናብ መጣል ጀምሮ ነበረ” ሲሉ የወረርሽኙም መነሻ ከዚሁ የአየር መቀየር ጋር ሊያያዝ እንደሚችል ጠቁመዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...