ቴዲ አፍሮ ያስተሰርያል አልበምን ካወጣ 20 ዓመት ባሳለፍነው ሳምንት ሞልቶታል ።
የህዝብ ድምፅ እየሆነ አመታትን የተሻገረው ድምፃዊው በቅርቡ አዲስ አልበሙን ያወጣል ተብሎ ይጠበቃል ።
ከሳምንት በፊት በእስራኤል እንዲሁም ቀደም ብሎ በለንደን ዝግጅቱን ያቀረበው ቴዎድሮስ ካሳሁን አሁን መዳረሻው አሜሪካ ሆኗል ።
የፊታችን እሁድ በአሜሪካ ዋሺንግተን ዲሲ ኮንሰርቱን ያቀርባል ።
መግቢያው ከ60$ ይጀመራል
Teddy Afro Teddy Afro Fans Teddy Afro Real Fans
#EthiopianMusic
