ትራምፕ በጃፓን ላይ እስከ 35 በመቶ ታሪፍ ለመጣል ዛቱ

Date:

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሁለቱ አገራት መካከል የታሪፍ ስምምነት ላይ ለመድረስ የተቀመጠው ቀነ ገደብ ከመጠናቀቁ በፊት መግባባት ላይ የማይደረስ ከሆነ በጃፓን ላይ “30 ወይም 35 በመቶ” ታሪፍ እንደሚጥሉ ዛቱ።

ይህም በፈረንጆቹ ሚያዝያ 2 ቀን በዓለም ዙሪያ ባሉ አገራት ላይ ከፍተኛ የገቢ ቀረጥ ባወጁበት ወቅት ጃፓን ላይ ከተጣለው የ24 በመቶ ታሪፍ የበለጠ ይሆናል።

በአብዛኞቹ የንግድ አጋሮች ላይ ተጥሎ የነበረው ታሪፍ ከዋሽንግተን ጋር የሚደራደሩበት ጊዜ ለመስጠት በሚል ለ90 ቀናት ወደ 10 በመቶ ዝቅ ብሎ ነበር።

ይህ የእፎይታ ጊዜ በሚቀጥለው ሳምንት ረቡዕ የሚገባደድ ሲሆን ፕሬዝዳንት ትራምፕ ቀነ ገደቡን የማራዘም ሃሳብ እንደሌላቸው ተናግረዋል።

ትራምፕ ከቶኪዮ ጋር ስምምነት ላይ መድረስ ስለመቻሉ ጥራጣሬ አላቸው የቢቢሲ ዘገባ ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...

የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር መድረሱ ይፋ ሆኗል

ኢትዮጵያ  በድጋፍ መልክ ከአሜሪካ በየዓመቱ  በመንግስት በኩል ፈሰስ የሚደረግ...