“ንባብ ለሕይወት”በኤግዚቪሽ ማዕከል በይፋ ተከፈተ

Date:

ከ2007 ዓ.ም. ጀምሮ በየዓመቱ ደራሲያንና አንባቢያንን እያገናኘ ያለው “ንባብለሕይወት” የመጽሐፍት ዐውደ ርዕይ ከዛሬ ሐምሌ 24 ቀን ጀምሮ እስከ እሑድ ሐምሌ 27 ቀን ድረስ ይቆያል።

የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጽሐፍት ኤጀንሲ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ እና ሌሎች ተቋማትም የንባብ ለህይወት አካል ናቸው።

በዐውደ ርዕዩ ላይ የልጆች መጽሐፍት፣የታሪክ፣ የፖለቲካ፣ የቢዝነስ (ኢኮኖሚ)፣ ልብወለድ፣ ግጥም፣ የጠፉና አዳዲስ መጽሐፍቶች ጨምሮ በየዘውጉ ይገኛሉ።

ደራሲያንን ማስፈረምና የጋራ ፎቶዎችን መነሳት፣ ከማተሚያ የወጡ አዳዲስ መፅሐፍቶችን በአንባቢያን ማስመረቅ የዐውደ ርዕዩ አካል ናቸው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...