ኢልሃን ዑመር ጥቃት ደረሰባቸው

Date:


የሚኒሶታ ግዛቷ ተወካይ ኢልሃን ዑመር በከተማው አዳራሽ ንግግር እያደረጉ ሳለ ጥቃት ደርሶባቸዋል።

ጥቃት ለማድረስ የሞከረው ግለሰብ ወዲያውኑ ተይዟል ቢባልም ለአሜሪካ ባለስልጣናት ደህንነት ስጋት የደቀነ ክስተት ሆኗል።

ኢልሃን ዑመርም ምንም ዓይነት ጉዳት ያልደረሰባቸው ሲሆን ህዝባዊ ተቃውሞው በበረታበት ሰዓት የተፈፀመ ድርጊት መሆኑ ግን ስጋቱን በሚኒሶታ ከፍ አድርጎታል።

ምንነቱ ያልታወቀ ቁስ ዑመረ ላይ ተጠርጣሪው ረጭቶባቸዋል።

ዜናው እስከተጠናቀረበት ሰዓት ድረሰ ግለሰቡ ላይ ክስ ስለመመሰረቱ የአካባቢው ባለስልጣናት ያሉት ነገር የለም።

ከአደጋው በፊት ኢልሃን ዑመር የአሜሪካ የሰደት እና ጉምርክ ተቆጣጣሪዎች ከሚኒያፖሊስ መወጣት እንዳለበቸው ንግግር ሲያደርጉ ነበር።

የአይሰ ሀይሎች ሀዝቡ ላይ በሚያደርሱት  ጫና ምክንያት ተቃውሞ ገጥሟቸዋል።

ዋይት ሀውስ ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ በጉዳዩ ላይ ያለው ነገር የለም።

ዘገባው የአልጀዚራ ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...