“እኛን ማጥቃት የሚፈልግ፣ ሩሲያም ትሁን ሌላ መዘዙ አስከፊ ነው” – ማርክ ሩቴ

Date:

የኔቶን በጀት በ400% ማሳደግ ይገባል ተባለ

የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃልኪዳን ድርጅት (NATO) “እየጨመሩ መጥተዋል” ያላቸውን ስጋቶች ለመቀነስ የአየር እና የሚሳዔል አቅምን ማሳደግ እንደሚገባ ዋና ፀሐፊው ማርክ ሩቴ ተናግረዋል።

ሩቴ በለንደን ቻታም ሀውስ ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር ስጋቶች በተለየ መልኩ ከሩሲያ እና ቻይና እንደሚመነጩ ተናግረዋል።

ዋና ፀሐፊው፣ “ኔቶ በአንድ አመት የሚያመርተውን የመሳሪያ አቅም ሩሲያ በሶስት ወር እያመረተችው ነው” ሲሉ በንፅፅር አስረድተዋል።

ነገር ግን “እኛን ማጥቃት የሚፈልግ፣ ሩሲያም ትሁን ሌላ መዘዙ አስከፊ ነው” ሲሉ አስጠንቅቀዋል።

anadoluagency

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...