ዓለም አቀፍ የደን ቀን እየተከበረ ነው

Date:

የዘንድሮው ዓለም አቀፍ የደን ቀን ”ደንና ኢኮኖሚ” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ነው።

በመርሐ ግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ደን ልማት ዋና ዳይሬክተር ከበደ ይማም ደንን መጠበቅ የሀገርን የረዥም ግዜ የኢኮኖሚ ዋስትናን ማረጋገጥ ነው ብለዋል።

የደን ሀብት ከኢትዮጵያ አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት (GDP) 8 ነጥብ 1 በመቶ ድርሻ እንዳለው ተናግረዋል።

ዘላቂ የደን ሀብት ልማት በዘመናችን የተጋረጠውን የአየር ንብረት ለውጥ፣ የበርሃማነት መስፋፋት፣ የብዝሃ ሕይወት መመናመን፣ የስነ ምህዳር መዛባትን፣ የምርትና ምርታማነት መቀነስን ለመከላከል ወሳኝ ነው ብለዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ከባለፈው  ዓመት የ130 በመቶ ብልጫ  አተረፈ

መጋቢት 30 በተጠናቀቀው የኩባንያው በጀት ዓመት 15.9 ቢሊዮን ብር...

በዕውቀቱ በታላቁ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫል ላይ ተመረጠ

ዝነኛው ደራሲና ገጣሚ በዕውቀቱ ሥዩም በስፔን ባርሴሎና በሚካሄደው 41ኛው...

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...