የሩሲያ-ዩክሬን የሰላም ሂደት፡ የእስረኞች ልውውጥ ለማካሄድ ስምምነት ላይ ተደረሰ

Date:

በኢስታንቡል የተደረሠው የጦር እስረኞች ልውውጥ ስምምነት “ጠንካራ እርምጃ” እና “ተስፋ ሰጪ ምልክት ነው” ሲሉ ኢትዮጵያዊው የፖለቲካ ሳይንስ እና የዓለም አቀፍ ግንኙነት ባለሙያ በፍቃዱ ዳባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

👉 ምሁሩ በቀጥታ የሰላም ድርድሩ አውድ የአፍሪካ ሀገራትን ጨምሮ በሩሲያ እና ዩክሬን ግጭት ገለልተኛ የነበሩቱ “አሸናፊ” እንደሚሆኑ ግምታቸውን አስቀምጠዋል።

🌍 ግጭቱ በሰላማዊ መንገድ መፈታቱ ለመላው ዓለም በተለይም የሩሲያ እና ዩክሬን ቀውስ በፈጠረው ዓለም አቀፍ ተፅዕኖ ለተጎዱ የአፍሪካ ሀገራት ጠቃሚ እንደሚሆን ባለሙያው ጠቁመዋል።

በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...