የቀድሞ የመቐለ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ በመሆን ተሾሙ

Date:

የቀድሞ የመቐለ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ፕ/ር ክንደያ ገብረህይወት የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ በመሆን መሾማቸው ተሰምቷል፡፡

ከሚያዝያ 6 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ሕይወትን በትምህርት ሚኒስቴር የሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትሩ መሾማቸው ተገልጿል።

ፕሮፌሰር ክንደያ ከ2005 ዓ.ም እስከ መስከረም 5 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ የመቐለ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ነበሩ።

ፕሮፌሰር ክንደያ በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ውስጥም በኃላፊነት አገልግለው ነበር።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...