የአርሰን ቬንገር ቅሬታ !

Date:

ቬንገር ማንቸስተር ዩናይትድ እና ቶተንሃም በዩሮፓ ሊግ ለፍፃሜ የሚቀርቡ ከሆነ ህግ መሻሻል አለበት ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል ።

በፕሪሚየር ሊጉ15እና16ኛ ደረጃ ላይ የሚገኙ ክለቦች በቻምፒየንስ ሊጉ የሚሳተፏበትን እድል ለማግኘት ከጫፍ ደርሰዋል እና እንዴት ያዩታል ተብለው ተጠየቁ ።
በቢን ስፖርት በተንታኝነት ላይ የሚሰሩት አርሰን ቬንገር የእንግሊዝ ክለቦች በቻምፒየንስ ሊጉ 5 ክለቦችን እያሳተፏ ባለበት በአሁኑ ወቅት ተጨማሪ ማሳተፍ አግባብ አይደለም ነው ያሉት ።

ሻምፒዮን የሚሆን ቡድን ሊፈቀድለት የሚገባው በዛው በዩሮፓ ሊግ መሳተፍ እንጂ በቻምፒየንስ ሊግ መሆን የለበትም ብለዋል።

ዩሮፓ ሊጉ በአቋራጭ ቻምፒየንስ ሊግ መግቢያ መሆኑ የውድድሩ ድምቀት ቢሆንም ፍትሀዊ አይደለም ባይ ናቸው ።
በመሆኑም አወዳዳሪው አካል ደንብ እና መመሪያዎቹን ዳግም ሊያጤን ይገባል ብለዋል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር የሚያደርጉት ድርድር እስኪጠናቀቅ ድረስ የተኩስ አቁሙ መራዘሙን አስታወቁ

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፓኪስታን ጥያቄ መሠረት ከኢራን ጋር የገቡትንየተኩስ...

ለኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍ የሚውል የ40 ሚሊዮን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ተፈቀደ

የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ የልማት ክንፍ የሆነው ኢአይቢ ግሎባል (EIB...

ሃይንከን በአልኮል መጠኑ ጠንከር ያለ ቢራ ለኢትዮጵያ ገበያ አስተዋወቀ

ሃይንከን ኢትዮጵያ በእለም አቀፍ ደረጃ ዝነኛ የሆነውን ዴሰፔራዶስ (Desperados)...