በዚህም ከዳመርጆግ ፈሳሽ ጭነት ወደብ እስከ ናጋድ ባቡር ጣቢያ የሚዘልቅ የ17 ኪሎ ሜትር የባቡር መስመር ለመገንባት መታቀዱ ተገልጿል።
ይህ መስመር የባቡር ነዳጅ ትራንስፖርትን በማሳደግ በኢትዮጵያ ሎጂስቲክስ ዘርፍ ውስጥ ያለውን ትልቅ ክፍተት የመሙላት ግብ እንዳለው የሀገር ውስጥ ጋዜጣ ዘግቧል።
የአዋጭነት ጥናት የፕሮጀክቱ የካፒታል ወጪ 90 ሚሊየን ዶላር እንደሚደርስ ጠቁሟል።
በዚህም ከዳመርጆግ ፈሳሽ ጭነት ወደብ እስከ ናጋድ ባቡር ጣቢያ የሚዘልቅ የ17 ኪሎ ሜትር የባቡር መስመር ለመገንባት መታቀዱ ተገልጿል።
ይህ መስመር የባቡር ነዳጅ ትራንስፖርትን በማሳደግ በኢትዮጵያ ሎጂስቲክስ ዘርፍ ውስጥ ያለውን ትልቅ ክፍተት የመሙላት ግብ እንዳለው የሀገር ውስጥ ጋዜጣ ዘግቧል።
የአዋጭነት ጥናት የፕሮጀክቱ የካፒታል ወጪ 90 ሚሊየን ዶላር እንደሚደርስ ጠቁሟል።
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.
