የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ኩባንያ በጅቡቲ የዳመርጆግ የነዳጅ ማከማቻ ተቋም ትልቅ ድርሻ ለመያዝ ማቀዱን አስታወቀ

Date:

በዚህም ከዳመርጆግ ፈሳሽ ጭነት ወደብ እስከ ናጋድ ባቡር ጣቢያ የሚዘልቅ የ17 ኪሎ ሜትር የባቡር መስመር ለመገንባት መታቀዱ ተገልጿል።

ይህ መስመር የባቡር ነዳጅ ትራንስፖርትን በማሳደግ በኢትዮጵያ ሎጂስቲክስ ዘርፍ ውስጥ ያለውን ትልቅ ክፍተት የመሙላት ግብ እንዳለው የሀገር ውስጥ ጋዜጣ ዘግቧል።

የአዋጭነት ጥናት የፕሮጀክቱ የካፒታል ወጪ 90 ሚሊየን ዶላር እንደሚደርስ ጠቁሟል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...