የእንግሊዝ ኤፌ ካፕ ሩብ ፍፃሜ ተጋጣሚዎች ከደቂቃዎች በፊት በተደረገ የእጣ ማውጣት ስነስርዓት ታውቀዋል።
በዚህም መሰረት :-
⏩ ሳውዝሀምፕተን ከ አርሰናል
⏩ ቼልሲ ከ ፖርት ቫሌ
⏩ ማንችስተር ሲቲ ከ ሊቨርፑል
⏩ ዌስትሀም/ ብሬንትፎርድ ከ ሊድስ ዩናይትድ ጋር ተደልድለዋል
የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች መጋቢት 26 እና 27/2018 ዓ.ም የሚካሄዱ ይሆናል።
የእንግሊዝ ኤፌ ካፕ ሩብ ፍፃሜ ተጋጣሚዎች ከደቂቃዎች በፊት በተደረገ የእጣ ማውጣት ስነስርዓት ታውቀዋል።
በዚህም መሰረት :-
⏩ ሳውዝሀምፕተን ከ አርሰናል
⏩ ቼልሲ ከ ፖርት ቫሌ
⏩ ማንችስተር ሲቲ ከ ሊቨርፑል
⏩ ዌስትሀም/ ብሬንትፎርድ ከ ሊድስ ዩናይትድ ጋር ተደልድለዋል
የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች መጋቢት 26 እና 27/2018 ዓ.ም የሚካሄዱ ይሆናል።
በብዛት የተነበቡ
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.
