የኤፌ ካፕ ተጋጣሚዎች ተለይተዋል

Date:

የእንግሊዝ ኤፌ ካፕ ሩብ ፍፃሜ ተጋጣሚዎች ከደቂቃዎች በፊት በተደረገ የእጣ ማውጣት ስነስርዓት ታውቀዋል።

በዚህም መሰረት :-

⏩ ሳውዝሀምፕተን ከ አርሰናል

⏩ ቼልሲ ከ ፖርት ቫሌ

⏩ ማንችስተር ሲቲ ከ ሊቨርፑል

⏩ ዌስትሀም/ ብሬንትፎርድ ከ ሊድስ ዩናይትድ ጋር ተደልድለዋል

የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች መጋቢት 26 እና 27/2018 ዓ.ም የሚካሄዱ ይሆናል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

‹‹ማንም ሰው ጋር ጠባሳ መተው አልፈልግም››አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ

ውድ የግዮን መጽሔት አንባብያን፣ በቅርቡ በሕይወተ ሥጋ ያጣነው ተወዳጁ...

ውጭ ምንዛሪ የሚያድኑ የሴራሚክ ምርቶች በቅርቡ ለገበያ ይቀርባሉ

ይህ የተገለፀው ኢትዮደር ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በ”Golden Tier...