ደቡብ ኮሪያ በትምህርት ቤቶች ስልክ ከለከለች

Date:

ደቡብ ኮሪያ በትምህርት ቤቶች ውስጥስልክ መያዝ የሚከለክለውን ረቂቅ ሕግ አጸደቀች።

ሕጉ ተንቀሳቃሽ ስልኮችን እና ዘመናዊ የኤሌክትሮኒክስ መገልገያዎችን በክፍል ውስጥ መያዝን የሚከለክል ሲሆን፥ በህጻናትና ታዳጊዎች ላይ ይህን መሰሉን ሕግ በመተግበር ቀዳሚ ሆናለች።

ከቀጣዩ መጋቢት ወር የትምህርት ዘመን ጀምሮ የሚተገበረው ይህ ሕግ፥ የተንቀሳቃሽስልክ ሱስን ለመቀነስ ያለመ መሆኑን ቢቢሲ አስነብቧል።

ህግ አውጪዎች ታዳጊ ህጻናት ዘመናዊ ስልክ አብዝተው መጠቀማቸው የጥናትና የእረፍት ሠአታቸው ላይ ተፅዕኖ በመፍጠር የትምህርት አቀባበላቸውን ይጎዳል በሚል ሕጉን ይደግፋሉ።

ተማሪዎች በአንጻሩ የችግሩን ስረ መሰረት መመልከት ይሻላል በሚል አተገባበሩችግር ይፈጥራል በሚል አሁንም እየተቃወሙ ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...