ዶይቸ ቨለ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባለሥልጣን ላይ የቀረበበትን ክስ ተቃወመ

Date:

ዶይቸ ቨለ፣ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባለሥልጣን ቦን ከተማ የሚገኙትን የአማርኛው ሬዲዮ ጣቢያ ጋዜጠኞችን ጭምር በደፈናው ወንጅሏል ሲል አዲስ ባወጣው መግለጫ ተቃውሞውን ገለጸ።

ባለሥልጣኑ፣ በቦን የሚገኙ ሠራተኞቹ ላይ “የተሳሳተ” እና “ሁከት” ሊቀሰቅስ ወይም “ሰላም” እና “ጸጥታ” ሊያናጋ የሚችል መረጃ ያሰራጫሉ የሚል ክስ ማቅረቡን ጣቢያው አመልክቷል።

የአማራ እና ትግራይ ክልሎች ዘጋቢዎቹ በዘላቂነት መታገዳቸውን የተቃወመው ጣቢያው፣ ባለሥልጣኑ ለእገዳው “ተጨባጭ ምክንያት” አላቀረበም በማለት ወቅሷል። ዶይቸ ቨለ የባለሥልጣኑን ክሶች ውድቅ በማድረግ ከዘጋቢዎቹና ቦን ከሚገኙ ሠራተኞቹ ጎን እንደሚቆም አስታውቋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...