” የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትየዚምባብዌ መንግሥት ከአሜሪካ የሚገቡ ምርቶች ያለ ታሪፍ እንዲገቡ ወሰነ

Date:

👉 በአዲስ አበባና ጎንደር ከተሞች አንዳንድ አካባቢዎች ላይ በቅድመ ጥገና ሥራ ምክንያት ዛሬ ኃይል ተቋርጧል

ሲስተም ላይ ባጋጠም ብልሽት ምክንያት 905 እና 904 ነፃ የጥሪ ማዕከሎች እንዲሁም የዲጂታል የክፍያ አማራጮችን ጨምሮ ከኢንተርኔት አገልግሎት ጋር ተያያዥነት ያላቸው የድህረ ክፍያ አገልግሎቶች አገልግሎት መስጠት ማቆማቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል።

ችግሩ ተፈትቶ የተቋረጠው አገልግሎት እስከሚመለስ ድረስ ደንበኞች በአቅራቢያቸው በሚገኙ ዲስትሪክቶች ወይም አገልግሎት መስጫ ማዕከሎች በአካል ወይም በቀጥታ ስልክ በመደወል ተገቢውን አገልግሎት ማግኘት የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል፡፡

በሌላ በኩል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዛሬ መጋቢት 29 ቀን 2017 ዓ.ም በሚያከናውነው የቅድመ ጥገና ሥራ ምክንያት፤ በአዲስ አበባና ጎንደር ከተሞች አንዳንድ አካባቢዎች ላይ በዕቅድ የኃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ አስታውቋል፡፡

በዚህም መሠረት በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀኑ 9:30 እንዲሁም፤ በጎንደር ከተማ ቀበሌ 18፣ ሻዋ ዳቦ፣ ኮሌጅ፣ ባህር ሰላም እና አካባቢዎቻቸው ከጠዋቱ 2፡00 እስከ ቀኑ 10፡00 ድረስ የኃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ ከአገልግሎቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት...

በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም ዓይናቸው በጽኑ መታመሙን ጠበቃቸው ገለጹ

ከሁለት ዓመት በላይ በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም አበራ...

ንግድ ባንክ “ስታርፔይ” የተሰኘ አዲስ መተግበሪያ ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲጂታል ባንክ ሥርዓቱን ይበልጥ ዘመናዊና ቀልጣፋ...

በኢትዮጵያ በካንሰር ከሚያዙ ሕፃናት መካከል 75 በመቶ የሚሆኑት ህክምና አያገኙም

በኢትዮጵያ በየዓመቱ በካንሰር ከሚጠቁ ከ6 ሺህ እስከ 8 ሺህ...