በአድዋ ሙዚየም ህዳር 6 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት የተከናወነው 11ኛው ጉማ አዋርድ አሸናፊዎቹን ሸለመ። ዝርዝሩ እነኾ :-
1.ምርጥ ተዋናይት፦ ቃልኪዳን ጥበብ (ትዝታ)
- ምርጥ ተዋናይ:- ናታይ ጌታቸው ( ጥቁር አደይ)
3.ምርጥ ረ/ተዋናይ፦ አማኑኤል ሀብታሙ (አፊኒ) - የተመልካች ምርጫ፦( ባለ ክራር)
5.ምርጥ ዳይሬክተር፦ ፍፁም ካሳሁን (ጥቁር አደይ)
6.ምርጥ ፊልም፦ (ጥቁር አደይ) - ምርጥ ድምፅ፦ ሐብታም አዲስ (አፊኒ )
- ምርጥ ኤዲተር፦ ዳንኤል አንማው (ትዝታ)
9.ምርጥ ስኮር፦ ስምአገኘኹ ሳሙኤል (አፊኒ) - ምርጥ ማጀቢያ ሙዚቃ፦ ኤደን አይሸሹ፣ ፍፁም ካሳሁን እና አብነት አጎናፍር (ጥቁር አደይ)
- ምርጥ ሲኒማቶግራፈር፦ ኤልያስ ተስፋዬ 6 ሰዓት ከለሊቱ
- ምርጥ ሜካአፕ፦ ዝናዊት ዘርጋባቸው (አፊኒ )
13.ምርጥ የፊልም ፅሁፍ፦ ፍፁም ካሳሁን (ጥቁር አደይ)
14.ተስፋ የተጣለባት ተዋናይት፦ ክላራ ሙሉጌት (ሁለት ቅጣት) - ተስፋ የተጣለበት ተዋናይ፦ ሳሊም አብዱራህማን (ለፍትህ )
16.ምርጥ ረ/ተዋናይት፦ ማርታ ጎይቶም( 6 ሰዓት ከለሊቱ )
በተጨማሪም:-
☑️. የሕይወት ዘመን ተሸላሚ፦ ፍቅርተ ጌታሁን እና ወለላ አሰፋ
☑️ የሐርሜላ ተሸላሚ፦ ወይዘሮ ወሰኔ ሀይሉ
☑️ ምርጥ አጭር ፊልም፦ በማን ዓይን አሸናፊ መስፍን
ከ16ቱ 5ቱን አዋርድ በመውሰድ ጥቁር አደይ ፊልም ከፊት ይገኛል፣ አፊኒ 4ት በመውሰድ ይከተላል፤ ትዝታ እና 6 ሰዓት ከለሊት ደሞ ሁለት ሁለት አዋርድ በማሸነፍ 3ተኛ ደረጃን ይዘዋል።
ስለ ተከታታይ ድራማ ከወራት በኃላ ጉማ “ሉሲ አዋርድ” ብሎ ተከታታይ ድራማዎችን ብቻ እንደሚሸልም ገልጿል።
