
በመቅረዝ ሆስፒታል፣ በዶ/ር ካሳው ደምሌ (አጠቃላይ የቀዶ ጥገና ሐኪም እና ሄፓቶቢሊሪ ቀዶ ጥገና ሐኪም) የተመራ ዘርፈ ብዙ የቀዶ ጥገና ሕክምና ባለሙያዎች ቡድን፣ ከ61 ዓመት ሴት ታካሚ 13.0 ኪሎ ግራም እጢ {retroperitoneal liposarcoma} በተሳካ ሁኔታ ተወግዷል።

ከቀዶ ጥገናው መልስ ታካሚዋ በቅርብ ክትትል ተደርጎላት ፤ በጥሩ ጤንነት ወደ ቤታቸው ተመልሰዋል።
የታካሚ መረጃ እና ምስል ለመጠቀም ፍቃድ ተገኝቷል።
መቅረዝ ሆስፒታል