13 ኪ.ግ የሚመዝን እጢ (ካንሰር) በተሳካ ሁኔታ በቀዶ ህክምና ተወግዷል

Date:

በመቅረዝ ሆስፒታል፣ በዶ/ር ካሳው ደምሌ (አጠቃላይ የቀዶ ጥገና ሐኪም እና ሄፓቶቢሊሪ ቀዶ ጥገና ሐኪም) የተመራ ዘርፈ ብዙ የቀዶ ጥገና ሕክምና ባለሙያዎች ቡድን፣ ከ61 ዓመት ሴት ታካሚ 13.0 ኪሎ ግራም እጢ {retroperitoneal liposarcoma} በተሳካ ሁኔታ ተወግዷል።

ከቀዶ ጥገናው መልስ ታካሚዋ በቅርብ ክትትል ተደርጎላት ፤ በጥሩ ጤንነት ወደ ቤታቸው ተመልሰዋል።

የታካሚ መረጃ እና ምስል ለመጠቀም ፍቃድ ተገኝቷል።

መቅረዝ ሆስፒታል

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ከባለፈው  ዓመት የ130 በመቶ ብልጫ  አተረፈ

መጋቢት 30 በተጠናቀቀው የኩባንያው በጀት ዓመት 15.9 ቢሊዮን ብር...

በዕውቀቱ በታላቁ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫል ላይ ተመረጠ

ዝነኛው ደራሲና ገጣሚ በዕውቀቱ ሥዩም በስፔን ባርሴሎና በሚካሄደው 41ኛው...

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...