13 ኪ.ግ የሚመዝን እጢ (ካንሰር) በተሳካ ሁኔታ በቀዶ ህክምና ተወግዷል

Date:

በመቅረዝ ሆስፒታል፣ በዶ/ር ካሳው ደምሌ (አጠቃላይ የቀዶ ጥገና ሐኪም እና ሄፓቶቢሊሪ ቀዶ ጥገና ሐኪም) የተመራ ዘርፈ ብዙ የቀዶ ጥገና ሕክምና ባለሙያዎች ቡድን፣ ከ61 ዓመት ሴት ታካሚ 13.0 ኪሎ ግራም እጢ {retroperitoneal liposarcoma} በተሳካ ሁኔታ ተወግዷል።

ከቀዶ ጥገናው መልስ ታካሚዋ በቅርብ ክትትል ተደርጎላት ፤ በጥሩ ጤንነት ወደ ቤታቸው ተመልሰዋል።

የታካሚ መረጃ እና ምስል ለመጠቀም ፍቃድ ተገኝቷል።

መቅረዝ ሆስፒታል

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ፤ አደረሰን

ሰማያት ተከፈቱ ፣ ምስጢርም ተገለጠ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዘመዷ ቅድስት...

አባቴ ለእኔ አባት ብቻ አልነበረም፤ ለእናቴ ታማኝ ባል፣ ለሁላችንም ደግሞ የደስታ ምንጭ ነበር

"አባዬ… ዛሬ ላለሁበት ማንነት መሰረት የሆንከኝ አንተ ነህ!" ​የአርቲስት...

የአንበሶቹ ትንሳኤ፦ የዳካር እንባ እና የቴራንጋ ድል

​በዳካር ሰማይ ስር ዛሬ ጨረቃ አልወጣችም፤ ይልቁንም በሚሊዮን የሚቆጠሩ...

የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ በድምቀት እየተከበረ ነው

የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እና በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት...