17ኛው የአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ ፕሬስ የመፅሐፍ ዓውደ ርዕይ እና ሽያጭ ተጀምሯል!!

Date:

(ይትባረክ ዋለልኝ)

አስራ ሰባተኛው የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ፕሬስ የመፅሐፍ ዓውደ ርዕይ እና ሽያጭ ከሚያዚያ 28 እስከ ግንቦት 4 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ ስድስት ኪሎ ካምፓስ ግቢ ውስጥ ይካሄዳል፡፡ ለ 7 ቀን በሚቆየው በዚህ የመፅሐፍ ዓውደ ርዕይ እና ሽያጭ ላይ የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ፕሬስ; የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ : ጃፋር መፅሐፍ እና በርካታ አሳታሚዎችና አከፋዮች
በቅናሽ ዋጋ መፅሐፍቶችን ይዘው በዓውደ ርዕዩ ላይ ይጠብቋችኃል::

በዚህ የመፅሐፍ ዓውደ ርዕይ ላይ አዳዲስ መጽሐፍት ይመረቃሉ:ውይይቶች ይካሄዳሉ:ለህፃናት የንባብ ፕሮግራም ይካሄዳል::እንዲሁም ከገበያ የጠፉ እና በርካታ መፅሐፎች : የህፃናት መፅሐፎች: የሐይማኖት መፅሃፎችን ጨምሮ ሁሉንም በአንድ ስፍራ ያገኛሉ! ሁላችሁም እንድትገኙ ተጋብዛችኃል!!

እስከ እሁድ ድረስ ያለውን ፕሮግራም ፎቶው ላይ ያገኙታል::

ቦታ በዋናው ግቢ ስድስት ኪሎ ካምፓስ!

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...