3 ነጥብ 8 ሚሊዮን የወተት ላሞችን በማዳቀል የዝርያ ማሻሻያ መሰራቱን ተገለፀ

Date:

በሀገር አቀፍ ደረጃ በዘንድሮው ዓመት 5 ሚሊዮን የወተት ላሞች በሰው ሠራሽ ሥነ ዘዴና በመደበኛ መንገድ ለማዳቀል በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ፍቅሩ ረጋሳ አስታውቀዋል።

ይህ እንቅስቃሴ የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብርን ለማሳካት፣ በምግብ ራስን ለመቻልና ስርዓተ ምግብን ለማረጋገጥ ወሳኝ ሚና እያበረከተ ነው ብለዋል።

በዶሮና በንብ ዕርባታ ላይም አበረታች ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ጠቅሰዋል።

ሚኒስትር ዲኤታው፤ በዘንድሮው ዓመት በኦሮሚያ ክልል ደረጃ በምዕራብ አርሲ ዞን በሰው ሠራሽ ሥነ ዘዴ የማዳቀል ሥራ መጀመሩ የዕቅዳችን አንዱ አካል ነው ብለዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...