“እውነት እና ፍቅር” መንፈሳዊ ተውኔት ለእይታ ይበቃል

Date:

በሄኖክ በቀለ ተደርሶ የተዘጋጀው “እውነት እና ፍቅር” የተሰኘው መንፈሳዊ ተውኔት የፊታችን ሰኔ 29 2017 ዓ.ም በቫምዳስ ሲኒማ ከቀኑ 10:30 ጀምሮ ለእይታ ይበቃል ተብሏል።

መንፈሳዊ ተውኔት የኃይማኖት አባቶች፣ አርቲስቶችና ታዋቂ ሰዎች በተገኙበት ይመረቃል።

ተውኔቱ ምንም እንኳን ኃይማኖታዊ ጭብጥ ቢኖረውም ማንም ሰው ሊያየው በሚችለው መልኩ መቅረቡንም አዘጋጆቹ ለኢቨንት አዲስ ሚዲያ መረጃውን ተገልጿል።

የ55 ደቂቃ ርዝማኔ ያለው ይህ ተውኔት በኢትዮጵያ የመጀመሪያው መንፈሳዊ የንግድ ተውኔት መሆኑንም ሰምተናል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...