ኢትዮጵያ ከዶላር ውጪ ለመገበያየት እርምጃ እየወሰደች ነው

Date:

ሀገሪቱ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶችን ጨምሮ ከሌሎች ሀገራት ጋር በብሔራዊ ገንዘቦች ለመገበያየት ስምምነት ላይ መድረሷን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ አስታውሰዋል።

ይህም የኢትዮጵያን ጥቅም ባስጠበቀ መልኩ ንግድ እና ኢንቨስትመንትን እንደሚያሳልጥ ከኢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል። በተጨማሪም ውሳኔው፦

🔸 ኢትዮጵያ ከበርካታ ሀገራት ጋር የምታደርገውን የንግድ እና ኢንቨስትመንት ግኑኝነት እንደሚያጠናክር፣
🔸 የንግድ ሚዛን ለመጠበቅ እንደሚረዳ፣
🔸 በአንድ መገበያያ ላይ ጥገኛ መሆን የሚፈጥረውን አሉታዊ ተፅዕኖ እንደሚከላከል አንስተዋል።
#Sputnik

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...