ድንቅ ትርኢት በሞስኮ ያቀረበው የኢትዮጵያ የሰርከስ ቡድን 

Date:

ላለፋት ቀናቶች ኢትዮዽያን ወክሎ በአይዶል ፌስቲቫል ላይ የተሳተፈው የሰሬከስ ቡድን ድንቅ ትርኢት አሳይቷል ።

በሶስና ወጋየሁ ማናጀርነት እና በአሰልጣኝ ሰለሞን ታደሰ ወደ ሞስኮ ያመራው ትሩኘ ዋንጌት ውድድሩን ትላንት አካሂዷል ።

በእለቱ በሞስኮ የሚገኘው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኤምባሲ በአይዶል አለም ፌስቲቫል በመገኘት ከፍተኛ የሞራል ድጋፍ በመስጠት ማበረታታቱን ማነጀሯ ሶስና ወጋየሁ ተናግራለች ።

የቡድኑ አንድ አርቲስት በጉዳት የመጣ ሳይሳተፍ ቢቀርም ቀሪዎቹ የቡድኑ አባላት ኢትዮጵያን ያኮራ ስራ ስለማቅረባቸው ነው የተነገረው ።
ዉጤት በነገው እለት ይታወቃል።
Ethio Circus Entertainment

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...

የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር መድረሱ ይፋ ሆኗል

ኢትዮጵያ  በድጋፍ መልክ ከአሜሪካ በየዓመቱ  በመንግስት በኩል ፈሰስ የሚደረግ...

ከ8 ሺህ በላይ ጥንታዊ የብራና ጽሑፎችን እና ሰነዶችን ወደ ዲጂታል ተቀየሩ

የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብት እና ቤተ መጽሐፍት አገልግሎት ከተለያዩ ተቋማት፣...

አቶ ዳውድ ኢብሳ ከምርጫው ራሳቸውን አገለሉ

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ በኦሮሚያ...