አርሰናል ቪክቶር ዮኬሬሽን አሰፈረመ

Date:

አርሰናል ስዊድናዊውን አጥቂ ቪክቶር ዮኬሬሽን ከስፖርቲንግ ሊዝበን ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል።

አርሰናልተጫዋቹን በ 63.5 ሚልዮን ዩሮ እና ተጨማሪ 10 ሚልዮን ዩሮ ማስፈረማቸው ተገልጿል።

27 ዓመቱ ስዊድናዊ አጥቂ  ከክለቡ አርሰናል  ጋር ለ5 ዓመት የሚያቆየውን ውል ፈርሟል።

ቪክቶር ዮኬሬሽ በመድፈኞቹ ቤት 14 ቁጥር መለያም ተሰጥቶታል።

ዮኬሬሽ አጥቂ በፖርቹጋል ሊግ ለስፖርቲንግ ሊዝበን በተሰለፈባቸው 102 ጨዋታዎች 97 ግቦችን እና 26 አሲስት አደረጎዋል።

ቪክቶር ዮኬሬሽ ከኖኒ ማዴኬ፣ ክርስቲያን ሞስኬራ፣ ማርቲን ዙቢሜንዲ፣ ክርስቲያን ኖርጋርድ እና ኬፓ አሪዛባላጋ በመቀጠል የአርሰናል የክረምቱ 6ኛ ፈራሚ ሆኖዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እስከ አምስት ዓመት እስራት የሚያስቀጡ የመረጃ ነጻነት አዋጅ ጸደቀ

ለ15 ዓመታት በስራ ላይ ከቆየው “የመገናኛ ብዙኃንና የመረጃ ነፃነት...

በደቡብ አፍሪካ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን የተላለፈ ማስጠንቀቂያ

በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ ኢምባሲ በሀገሪቱ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ እየተከታተለና...

በበጀት አመቱ 22.9 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ለማቅረብ እየተሠራ ነው

ከታቀደው 22 ነጥብ 9 ሚሊዮን ዶላር ኩንታል እስካሁን  20...

በቬንዝዌላ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ የ32 ሰዎች ህይወት አልፏል

በቬንዙዌላ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን 7.2 እና 7.5...