አየር መንገዱ አራተኛውን ኤርባስ A350-1000 ተረከበ

Date:

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ደንበኞቹን ረጅም ርቀት ለማጓጓዝ የሚያስችለውን አራተኛውን ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን ዛሬ ተረክቧል፡፡

አየር መንገዱ የተረከበው አዲሱ ኤርባስ አውሮፕላን፤ የኢትዮጵያን ገፅታ በአዲስ ዕይታ ከፍ የሚያደርግ መሆኑን አስታውቋል፡፡

አየር መንገዱ አሁን ላይ እጅግ ዘመናዊ 4 ኤርባስ A350-1000 እና 20 ኤርባስ A350-900XWB አውሮፕላኖች ባለቤት መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...