ብሔራዊ ባንክ አዲስ የተመረጡ የንብ ኢንሹራንስ የቦርድ አባላትን ሹመት አፀደቀ

Date:

በንብ ኢንሹራንስ ኩባንያ በቀድሞው ምርጫ ላይ ግድፈቶች በመገኘታቸው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ውድቅ አድርጎት እንደነበር ይታወሳል። የጥቅምት 23 ቀን 2017 ዓ.ም. ምርጫ ከተሻረ በኋላ እንደገና በተጠራው ጠቅላላ ጉባዔ ዘጠኝ አዳዲስ የቦርድ አባላት ተመርጠዋል።

ብሔራዊ ባንክም አዲሶቹን የቦርድ አባላት ሹመት ባለፈው ሳምንት ያፀደቀ ሲሆን፣ በዚህም መሰረት አዲስ የቦርድ ሊቀመንበር እንደሚሰየም ተገልጿል። ከአዲሶቹ አባላት መካከል አንዱ ብቻ ከቀድሞው ቦርድ የተካተተ ሲሆን፣ ሌሎቹ በሙሉ አዲስ ሲል የዘገበው ሪፖርተር ነዉ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

“ፓኪስታን ትክክለኛ አስታራቂ አይደለችም” ኢራን!

የኢራን ህግ አውጪ ኢብራሂም ሬዛኢ ከአሜሪካ ጋር እየተካሄደ ባለው...

በዋይት ሐውስ ዘጋቢዎች የእራት ግብዣ ላይ ስለነበረው ተኩስ የማናውቃቸው ጉዳዮች

ምንም እንኳ ቅዳሜ ምሽት በዋይት ሐውስ በነበረው የእራት ግብዣ...

ኢትዮጵያ ቡና ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸነፈ! አዲስ አበባ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ...

ትግስት አሰፋ ሪከርድ በማሻሻል አሸነፈች !

የ2026 የለንደን ማራቶን ውድድር ሲካሄድ በሴቶች ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትግስት...