‘ሰብዓዊነት ሆይ! ከወዴት አለህ?’- ዶ /ር ቴዎድሮስ አድሐኖም

Date:


.
“በጋዛ የተከሰተው እና ሰው ሠራሽ የሆነውን የረሐብ ፍጅትና ዕልቂት ጉዳይ፣ አሁን በዓለም ዐይኖች ፊት ለመጋረድ የማይቻልበት ደረጃ ላይ ደርሷል።
.
ሰው ሠራሽ የረሐብ ፍጅቱ እንደሚከሰት ቀድመን ዐውቀን ነበር። ስለርሱ ስናስጠነቅቅ ቆይተናል። እናስቆመው ዘንድ አልተፈቀደልንም።
.
በየዕለቱ የሰው ሕይወት እየቀጠፈ ስላለው ይኼንን ዓለም አቀፍ ቸነፈር አስመልክቶ አሁን የዓለም አገራት መሪዎችን የምንጠይቀው አንድ ያፈጠጠ ጥያቄ አለን፤
.
እርሱም ‘ሰብዓዊነት ሆይ! ከወዴት አለህ?’ ስንል እንጠንቃለን።
.
ሰብዓዊ ዕርዳታ ላይ እየተደረገ ያለው ዕቀባ ዛሬውኑ ይቁም!!
.
ተኩስ አቁም አሁኑኑ!”
.
ቴዎድሮስ አድሐኖም (ዶ/ር)
በተባበሩት መንግሥታት የዓለም የጤና ድርጅት ፕሬዝዳንት

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...