የአምስቱ ፖለቲካ ፓርቲዎች ቅንጅት ምስረታ

Date:

የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ)፣ እናት ፓርቲ፣ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ)፣ አንድ ኢትዮጵያ ዲሞከራሲያዊ ፓርቲ እና አማራ ዮናዊ ንቅናቄ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን ቅንጅት መሠረቱ፡፡

ላለፉት ተከታታይ ዓመታት በትብብር በጋራ ሲሰሩ የነበሩት የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ)፣ እናት ፓርቲ፣ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ)፣ አንድ ኢትዮጵያ ዲሞከራሲያዊ ፓርቲ እና አማራ ግዮናዊ ንቅናቄ ትብብራቸውን ሕጋዊ ቅርጽ በማስያዝ ቅንጅት መሥርተዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...