ቻይና አዲስ ሳተላይት በተሳካ ሁኔታ ወደ ህዋ አመጠቀች

Date:

ቻይና አዲስ ሳተላይት ወደ ህዋ ያመጠቀች ሲሆን ሳተላይቷ ወደ ታቀደው ምህዋር በተሳካ ሁኔታ መድረሷ ተነግሯል።

ሺጂያን-28 ሳተላይት የጠፈር አካባቢን ለመከታተል ጥቅም ላይ እንደምትውል ተዘግቧል።

ሳተላይቷ በተሻሻለው የሎንግ ማርች-7 ተሸካሚ ሮኬት እሁድ ዕለት እንድትወነጨፍ መደረጉም ተገልጿል።

የቻይናው “ሎንግ ማርች” ሮኬት 611ኛውን ተልዕኮውን ነው በተሳካ ሁኔታ ያከናወነው።

ቀደም ሲል እ.ኤ.አ ኅዳር 19 ቻይና ተዛማጅ ለጠፈር አካባቢ ጥናቶችና ለቴክኖሎጂ ሙከራዎች ሦስት ሳተላይቶችን ሺጂያን-30A፣ 30B እና 30C ማምጠቋ ይታወሳል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...