በቢሾፍቱ ለሚገነባው ግዙፍ አውሮፕላን ማረፊያ 35 ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች ፍላጎት አሳዩ

Date:

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቢሾፍቱ ከተማ ሊያስገነባው ላቀደውና በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር ወጪ ለሚጠይቀው ግዙፍ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ፣ 35 ታዋቂ ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን ኩባንያዎች ፍላጎታቸውን መግለጻቸው ተሰማ።

ይህ ታላቅ ፕሮጀክት የኢትዮጵያ አየር መንገድን በዓለም አቀፍ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ያለውን መሪነት ለማጠናከር ያለመ ሲሆን፣ በዓለም አቀፍ ደረጃም ከፍተኛ ትኩረት አግኝቷል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው እንደገለጹት፣ አየር መንገዱ ባለፉት ጥቂት ወራት ከዋና ዋና ዓለም አቀፍ ተቋራጮች ጋር ምክክር ሲያደርግ ቆይቷል።

በአሁኑ ወቅት በሦስት ኮንትራክተሮች አማካኝነት የቦታ ዝግጅትና የመሬት ማስተካከል ሥራዎች በፍጥነት እየተከናወኑ ይገኛሉ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...