የአቶ አማን ፍስሃፅዮን ሥርዓተ ቀብር !

Date:

የኢቢኤስ ቴሌቪዥን መስራችና ስራ አስኪያጅ አማን ፍስሃፅዮን ባሳለፍነው ሳምንት ከዚህ ዓለም በሞት እንደተለዩ ይታወሳል።

የአስከሬን አቀባበል የክብር ስንብት እና የቀብር አስፈጻሚ ኮሚቴው የስንብት ስነ-ስርዓቱን እንደሚከተለው አዘጋጅቷል።

የስንብት መርሃግብሩ የሚካሄደው የፊታችን ሐሙስ የካቲት 12/ 2018 ዓ.ም በአድዋ ሙዚየም ነው።

ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ጉዞ ከመኖሪያ ቤታቸው ወደ አድዋ ሙዚየም ከጠዋቱ 5፡00 ሰዓት ለስንብት መርሃግብር ስርዓት አስከሬኑ አደዋ ሙዚየም ይደርሳል።

ከቀኑ 8፡00 ሰዓት አስከሬኑ ወደ መጨረሻ ማሪፊያው ጉዞ ይጀምራል። ከቀኑ 9፡00 ሰዓት በጴጥሮስ ወጳውሎስ መካነ መቃብር የግብዓተ መሬት ስነ-ስርዓት ይፈጸማል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...