ስዋዲናዊዉ አጥቂ የሳምንቱ ምርጥ ተጨዋች ተብሏል!

Date:

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሀያ ሰባተኛ ሳምንት ጨዋታ የሳምንቱ ምርጥ ተጨዋች በመባል የአርሰናሉ አጥቂ ቪክቶር ዮኬሬሽ መመረጡ ይፋ ተደርጓል። በዚህም መሰረት የአርሰናሉ የፊት መስመር አጥቂ ቪክቶር ዮኬሬሽ የሳምንቱ ምርጥ ተጨዋች ተብሏል

የ 27 አመቱ የመድፈኞቹ አጥቂ ቪክቶር ዮኬሬሽ በለንደን ደርቢ ጨዋታ አርሰናል ቶተንሀምን ባሸነፈበት ጨዋታ ሁለት ምርጥ ጎሎችን ማስቆጠሩን ተከትሎ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ በይፋ ተመርጧል።

የቀድሞ የአርሰናል ተጫዋች የነበረዉ ኢያን ራይት “ቪክቶር አሁን ከቡደኑ ወሳኝ ተጫዋች ዉስጥ አንዱ ለመሆን ሁሉም ነገር አለዉ በጥሩ ሰአት ወደ ብቃቱ መመለሱ ለአርቴታ ደስታን የሚፈጥር ነዉ” ሲል ራይት አስተያየቱን ሰቷል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...