ድምፃዊ ማትያስ ደርብ በአዲስ ነጠላ ሙዚቃ ዛሬ አርብ ማታ

Date:

ድምፃዊ ማትያስ ደርብ ከሰሞኑ አዲስ ነጠላ ሙዚቃ ይዞ እየመጣ ይገኛል የሙዚቃው መጠርያ “ገብቶሻል” የተሰኘ ሲሆን በግጥም በዜማ አንጋፋው ሞገስ ተካ በቅንብር እና በሚክሲንግ ብሩክአወርቅ በማስተሪንጉ ኪሩቤል ተስፋዬ ሰርተውታል በአርብ ምሽት በሆፕ ኢንተርቴመንት በኩል ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

ድምፃዊ ማትያስ ደርብን የምናስታውሰው በ2013 አመተ ምህረት በወቅቱ በዋልታ ቲቪ ደሞ አዲስ የተሰኘ የድምፃዊያን የባለተስዕጦ ውድድር አንደኛ በመውጣት የአንድ ሚልየን ብር አሸናፊ መሆኑን እናስታውሳለን፡፡

ተመስገን ኡካሬ የሐጌ ልጅ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...