የኢትዮጵያ እና የቻይና የሁለትዮሽ ንግድ 3.55 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ደርሶ ነበር

Date:

በቻይና የጉምሩክ አጠቃላይ አስተዳደር መረጃ መሠረት የሁለቱ ሀገራት የሁለትዮሽ የንግድ ልውውጥ ከቀደመው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ17.5 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።

በቤጂንግ የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው እያደገ ለመጣው የሁለቱ ሀገራት የንግድ ግኑኝነት የቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሼቲቭ ወሳኝ ሚና እየተጫወተ እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡

አክለውም ቻይና ትልቋ የኢትዮጵያ የንግድ አጋር እንደሆነች ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል። ኢትዮጵያ እና ቻይና ዲፕሎማሲያዊ ገኑኝነታቸውን የጀመሩበት 55ኛ ዓመት ላይ ይገኛሉ፡፡

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኮሪያ ዘማቾች ያስመዘገቡት አኩሪ ታሪክ በዓለም ሲታወስ ይኖራል

75ኛ ዓመት የኮሪያ ዘማቾች መታሰቢያ በዓል አዲስ አበባ በሚገኘው...

አሜሪካ በጣለችው የባህር ላይ እገዳ ሳቢያ ኢራን 4.8 ቢሊዮን ዶላር አጣች

በአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትዕዛዝ በኦማን ባህረ ሰላጤ ላይ...

ኢሕአፓ ሊያካሂድ የነበረውን ሰላማዊ ሰልፍ ማራዘሙን አስታወቀ

የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ሚያዚያ 30 ቀን 2018...

እሁድ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ ይደረጋሉ

መነሻውንና መድረሻውን መስቀል አደባባይ የሚያደረገው ዓለም አቀፉ የዛይድ የበጎ...