የኢትዮጵያ የኑክሌር ኃይል

Date:

የኢትዮጵያ የኑክሌር ኃይል ማመንጫ “ፊዚካል ጥናት” መጀመሩን የአይሲቲ እና የዲጂታል ኢኮኖሚ ሚኒስትር ዲኤታው አስታወቁ

“መንግስት የኑክሌር ኃይል ማመንጫ ልማት ላይ ከሩሲያ መንግስት ጋር አብሮ በመስራት ላይ ይገኛል ” ሲሉ ይሽሩን አለማየሁ ተናገሩ።

ሩሲያ በትምህርት ዘርፍ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን እገዛ አስመልክቶ ነፃ የትምህርት እድሎችን እንደማሳያ የጠቆሙት ሚኒስትር ዲኤታው ፤ በአዲስ አበባ ከተካሄደው የኢኖቬሽን አፍሪካ 2025 የትምህርት፣ የአይሲቲ እና የክህሎት ሚኒስትሮች ጉባዔ ጎን ለጎን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር ቆይታ አድርገዋል።

“ሩሲያ የምታደርግልንን እገዛ እናደንቃለን፤ ድጋፏንም እንድትቀጥል እንፈልጋለን” ብለዋል።

ይሽሩን አክለውም ሩሲያ እያደረገች ያለችው ሀገር በቀል እውቀቶችን እና አቅምን ለሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ እድገት እንዴት መጠቀም እንደሚቻል ማሳየት ነው ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...