የአርሰን ቬንገር ቅሬታ !

Date:

ቬንገር ማንቸስተር ዩናይትድ እና ቶተንሃም በዩሮፓ ሊግ ለፍፃሜ የሚቀርቡ ከሆነ ህግ መሻሻል አለበት ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል ።

በፕሪሚየር ሊጉ15እና16ኛ ደረጃ ላይ የሚገኙ ክለቦች በቻምፒየንስ ሊጉ የሚሳተፏበትን እድል ለማግኘት ከጫፍ ደርሰዋል እና እንዴት ያዩታል ተብለው ተጠየቁ ።
በቢን ስፖርት በተንታኝነት ላይ የሚሰሩት አርሰን ቬንገር የእንግሊዝ ክለቦች በቻምፒየንስ ሊጉ 5 ክለቦችን እያሳተፏ ባለበት በአሁኑ ወቅት ተጨማሪ ማሳተፍ አግባብ አይደለም ነው ያሉት ።

ሻምፒዮን የሚሆን ቡድን ሊፈቀድለት የሚገባው በዛው በዩሮፓ ሊግ መሳተፍ እንጂ በቻምፒየንስ ሊግ መሆን የለበትም ብለዋል።

ዩሮፓ ሊጉ በአቋራጭ ቻምፒየንስ ሊግ መግቢያ መሆኑ የውድድሩ ድምቀት ቢሆንም ፍትሀዊ አይደለም ባይ ናቸው ።
በመሆኑም አወዳዳሪው አካል ደንብ እና መመሪያዎቹን ዳግም ሊያጤን ይገባል ብለዋል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...