‘መብራት ያላበሩ ተቋማትን እቀጣለሁ

Date:

በአዲስ አበባ ከተማ በመንገድ ዳር የሚገኙ የንግድ ወይም አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ከምሽት 12 እስከ ንጋት 12 ድረስ “የውጭ” እና “የውስጥ መብራት” ካላበሩ እንዲሁም በምሽት ለአገልግሎት ክፍት መሆናቸውን የሚያሳይ በመብራት የሚሰራ ምልክት ካላስቀመጡ እስከ 10 ሺህ ብር የሚደርስ ቅጣት ሊያስቀጣቸው የሚችል ደንብ የከተማዋ አስተዳደር ተግባራዊ ማድረግ ጀምሯል።

ደንቡ፣ በመንገድ ዳር የሚገኙ ማናቸውም የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት፣ የንግድ መደብሮች እንዲሁም መኖሪያ ቤቶች በሕንጻቸው የፊተኛው ገጽ መብራት ወይም የፋሳድ ላይት መብራት የማስገባት ግዴታ ጥሎባቸዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

“ፓኪስታን ትክክለኛ አስታራቂ አይደለችም” ኢራን!

የኢራን ህግ አውጪ ኢብራሂም ሬዛኢ ከአሜሪካ ጋር እየተካሄደ ባለው...

በዋይት ሐውስ ዘጋቢዎች የእራት ግብዣ ላይ ስለነበረው ተኩስ የማናውቃቸው ጉዳዮች

ምንም እንኳ ቅዳሜ ምሽት በዋይት ሐውስ በነበረው የእራት ግብዣ...

ኢትዮጵያ ቡና ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸነፈ! አዲስ አበባ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ...

ትግስት አሰፋ ሪከርድ በማሻሻል አሸነፈች !

የ2026 የለንደን ማራቶን ውድድር ሲካሄድ በሴቶች ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትግስት...