የማኅበሩ ፕሬዝዳንት በጸጥታ ኃይሎች ታሰሩ

Date:

የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት የሆኑት አቶ ዮናታን ዳኛው ዛሬ በጸጥታ ኃይሎች መታሰራቸውን ማኅበሩ አስታውቋል።

ማኅበሩ እንደገለጸው ፕሬዝዳንቱ የታሰሩት የጤና ባለሙያዎች እያነሷቸው ላሉት ጥያቄዎች ድምጽ በመሆናቸው ነው እንጂ በግል ጉዳያቸው አይደለም።

አቶ ዮናታን ከመታሰራቸው በፊት ለባልደረባቸው በስልክ እንደተናገሩና ለምርመራ እንደሚፈለጉ እንደተነገራቸው ማኅበሩ ገልጿል።

ሆኖም ዛሬ ከቤታቸው ተወስደው መታሰራቸውን ቤተሰቦቻቸው አሳውቀዋል።

የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዝዳንቱ መታሰራቸው እጅግ እንዳሳሰባቸው በመግለጫው ያሳወቀ ሲሆን በቀጣይ ምን ሊፈጠር እንደሚችልም ያላቸውን ስጋት ገልጸዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...