አርሰናል የሴቶች ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ አሸነፈ !

Date:

የአርሰናል ሴቶች ቡድን የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታውን ከባርሴሎና ጋር አድርጎ 1ለ0 በማሸነፍ ሻምፒዮን ሆነዋል።

አርሰናል በታሪኩ ለሁለተኛ ጊዜ የሴቶች የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫውን ማሸነፍ ችሏል።

የሀገር ውስጥ ሶስትዮሽ ዋንጫ አሸናፊው ባርሴሎና ከተከታታይ ሶስት አመታት የውድድሩ አሸናፊነት በኋላ ዋንጫውን አጥተዋል።

የሴቶች ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ያሸነፈ ብቸኛው የእንግሊዝ ቡድን የሆነው አርሰናል ሪከርዱን በሌላ ዋንጫ አሻሽሎታል።

የአርሰናል ዋና አሰልጣኝ ሬኔ ሴሌገርስ የሴቶች ሻምፒየንስ ሊግ ያሸነፈች በታሪክ የመጀመሪያዋ ኔዘርላንዳዊት አሰልጣኝ መሆን ችላለች።

@Tikvahethsport       @kidusyoftahe

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...

የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር መድረሱ ይፋ ሆኗል

ኢትዮጵያ  በድጋፍ መልክ ከአሜሪካ በየዓመቱ  በመንግስት በኩል ፈሰስ የሚደረግ...