ባሕር ማዶ

መረጃን ለምግብ ያዋለችው ሳራ መንክር

ሳራ መንክር ኢትዮጵያ ተወልዳ አብዛኛውን ዕድሜዋን በውጭ ሀገራት አሳልፋለች፡፡ “ግሮ ኢንተለጀንስ” የተሰኘ መቀመጫውን ኒውዮርክና ናይሮቢ ያደረገን ዓለም አቀፍ ተቋም መሥርታ በበላይነት እያስተዳደረች የምትገኘው ሳራ፣ የምግብ አቅርቦትና ፍላጎት አለመመጣጠን እንቅልፍ የሚነሳት ሴት ናት፡፡ በኢኮኖሚክስና በአፍሪካ...

ትውልደ ኢትዮጵያዊው የጆ ባይደን ሹም

ዮሐንስ አብርሃም ይባላል፡፡ ይህ ትውልደ ኢትዮጵያዊ አሁን በአሜሪካ ለከፍተኛ ሥልጣን ታጭቶ የጆ ባይደንን መንግሥት ለማገልገል የተመረጠ ሰው ነው፡፡ የትራምፕ አስተዳደር አብቅቶ አዲሱ የዴሞክራቶች ፓርቲ በትረ መንግሥቱን ሲቆጣጠር፣ ይህ ሰው ሹመቱን ተቀብሎ የሀገሪቱ ብሔራዊ ደህንነት...

የግፍ ሰለባ የሆነችው አጊቱ ጉደታ

አጊቱ ጉደታ ትውልዷ ኢትዮጵያ ውስጥ ሲሆን፣ በፖለቲካ ስደት ጣሊያን ከገባች አመታት ተቆጥረዋል፡፡ በፈረንጆቹ ዘመን መለወጫ ቀን በ1978 አዲስ አበባ ውስጥ የተወለደችው አጊቱ፣ በግብርና ከሚተዳደሩ ወላጆቿ የግብርና እውቀት እንዳገኘች ትናገራለች፡፡ በወቅቱ ገጠር አካባቢ ከሚኖሩት ወላጆቿ...

ዝነኛው ቤተ እሥራኤላዊ ፖለቲከኛ ጋዲ ይባርከን

ጋዲ ይባርከን በመባል የሚታወቀው ደስታ ይባርከን በእሥራኤል ፖለቲካ ውስጥ ከፍተኛ የሥልጣን ቦታን ከያዙት ቀዳሚው ነው፡፡ በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ከመንግሥት ባለስልጣናት ጋር ተነጋግሮ የነበረው ጋዲ፣ በሀገረ እሥራኤል በአጭር ጊዜ ታዋቂ ፖለቲከኛ ለመሆን የቻለ ነው፡፡...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች